• +251115526653
  • info@etsugar.com
  • Phillips Building, Chad St, Addis Ababa, Ethiopia
ተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ

ተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ

በአዋሽ ተፋሰስ ዝቅተኛ አካባቢ በአፋር ክልል በሁለት ምዕራፍ በሚለማ በ50 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳን በግብዓትነት የሚጠቀመው የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ከአዲስ አበባ በ670 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡

ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 5 ስኳር ፋብሪካ

ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 5 ስኳር ፋብሪካ

በደቡብ ኦሞ ዞን ኛንጋቷም ወረዳ የሚካለለው የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 5 ስኳር ፋብሪካ ከአዲስ አባባ በ954 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ JJIEC በተባለ የቻይና ኩባንያ ህዳር 2009 ዓ.ም ግንባታው የተጀመረውና በሁለት ምዕራፍ ሊገነባ ታቅዶ ከገንዘብ አቅርቦት ጋር በተያያዘ የፋብሪካ ግንባታ ሥራው 27.7% ደርሶ የተቋረጠው

ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1 ስኳር ልማት ፕሮጀክት

ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1 ስኳር ልማት ፕሮጀክት

በደቡብ ኦሞ ዞን በሰላማጎ ወረዳ የሚገኘው የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1 ስኳር ልማት ፕሮጀክት ከአዲስ አባባ 863 ኪ.ሜ ይርቃል፡፡ በቀድሞው ስኳር ኮርፖሬሽንና በኢትዮጵያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (METEC) መካካል ሰኔ 2004 ዓ.ም. በተፈረመ የማሻሻያ ኮንትራት መሰረት የፋብሪካው ግንባታ በ18 ወራት ውስጥ ተጠናቆ ወደ ምርት እንደሚገባ ታሳቢ ተደርጎ ነበር፡፡

ወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት

ወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት

የፕሮጀክቱ ጽ/ቤት ከአዲስ አበባ በ1 ሺ 30 ኪ.ሜ ርቀት ወልቃይት ወረዳ ይገኛል፡፡ፕሮጀክቱ ከእርሻ ልማቱ ጋር በተገናኘ በ40 ሺ ሄክታር መሬት ላይ የሚለማ የሸንኮራ አገዳን በግብዓትነት ተጠቅሞ በቀን 24 ሺ ቶን አገዳ የመፍጨት አቅም ያለው ይህ ፋብሪካ CAMC በተባለ የቻይና ኩባንያ እየተገነባ ነበር፡፡