• +251115526653
  • info@etsugar.com
  • Phillips Building, Chad St, Addis Ababa, Ethiopia

ኢንቨስትመንት

የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ (የቀድሞው ስኳር ኮርፖሬሽን) በዘርፉ ለመሳተፍ ፍላጎት ካላቸው ኩባንያዎች ጋር በጋራ ኢንቨስትመንት ሞዳሊቲ ለመስራት አለም አቀፍ ማስታወቂያ አውጥቶ መንቀሳቀስ የጀመረው ከመስከረም 2009 ዓ.ም. ጀምሮ ነው፡፡

ራዕያችን በ2020 ዓ.ም የስኳር ፍላጎትን በሃገር ውስጥ ምርት መሸፈን ነው

ምርታማነት

ከሸንኮራ አገዳ ምርታማነት አኳያ ሀገሪቱ በአማካይ በ15 ወራት በሄክታር 1 ሺ 620 ኩንታል ወይም 162 ቶን የአገዳ ምርታማነት ማግኘት የሚያስችል መሆን (ይህ አሃዝ በአለምአቀፍ የሸንኮራ አገዳ ምርታማነት ማሳያ ደረጃ መሰረት ሲሰላ በኢትዮጵያ በሄክታር በወር 108 ኩንታል አገዳ ማምረት ይቻላል፡፡

ፋብሪካዎች

ስኳር በማምረት ላይ የሚገኙ ፋብሪካዎች፡ ወንጂ ሸዋ፣ መተሐራ፣ ፊንጫአ፣ ከሰም፣ አርጆ ዲዴሳ፣ ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2፣ ጣና በለስ እና ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 ናቸው

ፕሮጀክቶች

በግንባታ ላይ የሚገኙ ፋብሪካዎች/ፕሮጀክቶች;- ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1፣ ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 5፣ ተንዳሆ(ለጊዜው ምርት አቋርጦ የሚገኝ) ፣ እና ወልቃይት ስኳር ልማት ናቸው፡፡

አመታዊ ምርት

አሁን ያለው አጠቃላይ ሀገራዊ የስኳር አቅርቦት መጠን በዓመት ከ5ሚሊየን እስከ 6 ሚሊየን ኩንታል ያህል ነው፡፡ ከ1 ሚሊየን እስከ 2 ሚሊየን ኩንታል የሚደርስ ስኳር ..

የአገዳ ምርታማነት

በአማካይ በ15 ወራት በሄክታር 1 ሺ 620 ኩንታል ወይም 162 ቶን የአገዳ ምርታማነት ማግኘት የሚያስችል መሆን (ይህ አሃዝ በአለምአቀፍ የሸንኮራ አገዳ ምርታማነት

የግሩፑ ተግባር እና
ሃላፊነቶች

በሚኒስቴሮች ም/ቤት ደንብ ቁጥር 500/2014 መሰረት የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ተግባርና ኃላፊነቶች ፦ አዋጭነታቸው የተረጋገጠ የተጀመሩና አዳዲስ የመንግሥት ስኳር ፋብሪካ ግንባታ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም በመከታተል እና በመቆጣጠር እራሳቸውን ችለው የሚንቀሳቀሱ የስኳር ፋብሪካዎች ሆነው ሥራ እንዲጀምሩ ማድረግ፤

የስኳር አካዳሚ

በስኳር ልማት ዘርፍ የዕውቀት፣ የክህሎትና የአመለካከት ክፍተቶችን በመሙላት የቴክኖሎጂና የዕውቀት ሽግግር
ለማምጣት ታሳቢ ተደርጎ በ2009 ዓ.ም. ወንጂ ላይ የተቋቋመው ‘የስኳር አካዳሚ’ ከ2010 ዓ.ም. ጀምሮ የተለያዩ የሙያ ሥልጠናዎችን
በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

ቁጥሮች

የስኳር ኢንዱስትሪ ንኡስ ዘርፍ ስትራተጂያዊ ማዕቀፍ

የሀገራችን ኢንዱስትሪ በኢኮኖሚው ውስጥ የመሪነቱን ሚና እንዲጫወት የላቀ አስተዋጽኦ ካላቸው ትላልቅ ፕሮጀክቶች መካከል የስኳር ልማት አንዱ ነው። ኢትዮጵያ ይህን የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለማስፋፋትና ምርታማነቱን ለማሳደግ የሚያስችል ከፍተኛ የሰው ኃይልና የተፈጥሮ ሃብት አላት፡፡

0 ሺ+
ሰራተኞች
0 ሺ+
አገዳ አብቃዮች
0 +
ማህበራዊ ተቋማት

በተደጋጋሚ የሚጠየቁ ጥያቄዎች

ምርቶቻችንን፣ ሥራዎቻችንን እና ማንነታችንን በተመለከተ ከገጻችን ጎብኚዎች በተደጋጋሚ የሚጠየቁ ጥያቄዎች እና ሌሎች

የስኳር ፋብሪካዎች ብዛት

በአሁኑ ሰዓት 8 ስኳር ፋብሪካዎች ምርት በማምረት ላይ የሚገኙ ሲሆን እነርሱም ወንጂ ሸዋ፣ መተሃራ፣ ፊንጫኣ፣ ከሰም፣ ጣና በለስ፣ አርጆ ዲዴሳ እንዲሁም ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 2 እና 3 ናቸው፡፡

በፕሮጀክት ደረጃ የሚገኙ

በፕሮጀክት ደረጃ የሚገኙት፦ ኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1 እና 5፣ ወልቃይት ምዕራፍ 1 እና 2 እንዲሁም ተንዳሆ ስኳር ፋብሪካዎች ናቸው፡፡

product

ሀገራዊ የሰኳር አቅርቦት

አሁን ያለው አጠቃላይ ሀገራዊ የስኳር አቅርቦት መጠን በዓመት ከ5ሚሊየን እስከ 6 ሚሊየን ኩንታል ያህል ነው፡፡ ከዚህ ውስጥ ባለፉት ዓመታት በዓመት ከ3 እስከ 4 ሚሊዮን ኩንታል የሚደርስ ስኳር በሀገር ውስጥ የተመረተ ሲሆን፣ በፍላጎትና በአቅርቦት መካከል ያለው ከ1 ሚሊየን እስከ 2 ሚሊየን ኩንታል የሚደርስ ስኳር በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር ውስጥ በየዓመቱ እየገባ ይገኛል፡፡ በአሁኑ ጊዜ በሀገራችን የአንድ ሰው አመታዊ የስኳር ፍጆታ ከ10 ኪሎ ግራም በላይ እንደሚደርስ ቢገመትም፣ እየቀረበ ያለው መጠን ግን 6 ኪሎ ግራም ያህል ነው፡፡

Currently per year over 32.5 million liters ethanol is produced on average from Metehara and Fincha Sugar Factories.

Currently eight factories have a crushing capacity of 62 thousand 500 tons
More than 40 thousand workers on permanent, contractual and temporary basis
21 thousand 147 residential houses and 311 different service providing blocks
15 thousand 316 members organized in 70 associations pf these 9 thousand 319 members organized in 31 associations at Wonji Some associations in Wonji share 50,000 to 240,000 birr among each individual member every 18 months

ምርምርና ልማት ዋና ማዕከል

በሀገራችን በስኳር ኢንዱስትሪ የምርምር ሥራ የተጀመረው ኤች.ቪ.ኤ በተባለ የሆላንድ ኩባንያ እ.ኤ.አ. በ1951 ነበር። የምርምር ክፍሉ ዋናው ማዕከል በአምስተርዳም ሆኖ በወቅቱ በኢትዮጵያ ለሚገኙ የስኳር ፋብሪካዎች ጠንካራ ድጋፍ ይሰጥ ነበር፡፡

የአመራረት ቅልጥፍናን ለማሻሻል

የአመራረት ቅልጥፍናን ለማሻሻል የተገኘው የምርምር ውጤት በእያንዳንዱ ስኳር ፋብሪካና ማሳ ላይ በአግባቡ እንዲውል የማስረጽ ሥራ ተሰርቷል፤

የቴክኒክና የምክር አገልግሎት

በአመራረት ሥርአት ላይ የሚከሰቱ ችግሮችን በመለየት የማስተካከያ እርምጃዎች (optimization) እንዲወሰዱ የቴክኒክና የምክር አገልግሎት ተሰጥቷል፤

የሥራ መሪዎች

የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕን በኃላፊነት በመምራት ላይ የሚገኙ የማኔጅመንት አባላት
ወዮ ሮባ

ወዮ ሮባ

ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ፈይሳ ፍቃዱ

ፈይሳ ፍቃዱ

የፋብሪካ አና ፕሮጀክት ኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ
አብርሃም ደመሴ

አብርሃም ደመሴ

የሰርቪስ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ዘመድኩን ተከሌ

ዘመድኩን ተከሌ

የኮርፖሬት ጉዳዮች ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ
አባይነህ ባዘዘው

አባይነህ ባዘዘው

የምርምር እና ልማት ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ታፈሰ አሰፋ

ታፈሰ አሰፋ

የማርኬቲንግ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ

መልዕክቶን ይላኩልን

ያግኙን

የሕዝብ ግንኙነት የሥራ ክፍል ሰራተኞች ለማንኛውንም ጥያቄዎና አስተያየትዎ ምላሽ ለመስጠት ዘወትር ዝግጁ ናቸው
  • የዋናው መሥሪያ ቤት አድራሻ

    ጆሴፍ ቲቶ መንገድ፣ ካዛንችስ፣ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጀርባ፣ አዲስ አበባ

  • የሥራ ሰዓት

    ከሰኞ እስክ አርብ ከጠዋቱ 2፡00 እሰክ 11፡00 ሲሆን ከ6፡00 ሰዓት እስክ 7፡00 ሰዓት የምሳ ሰዓት ነው

ቀጠሮ ያስይዙ

    ዜናዎች

    ስለ ሰኳር ኢንዱስትሪው ወቅታዊ ዜናዎች እና ዘገባዎችን ያንብቡ
    ስኳር ፋብሪካዎች በሙሉ አቅም እንዲያመርቱ በማስቻል ላይ ያለመ ውይይት ተካሄደ

    ስኳር ፋብሪካዎች በሙሉ አቅም እንዲያመርቱ በማስቻል ላይ ያለመ ውይይት ተካሄደ

    በደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ኦሞ ቤልት የተገነቡ ስኳር ፋብሪካዎች እየገጠሟቸው ያሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታትና በሙሉ አቅማቸው ማምረት እንዲችሉ ለማድረግ የክልሉ የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ከስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ጋር በጥምረት የሚሰሩበትን ሁኔታ የሚያመቻች የውይይት መድረክ በአርባምንጭ ከተማ ሚያዚያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡ በስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በክቡር አቶ ወዮ ሮባ ከተመራው የተቋሙ አመራር አባላት በደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት በክቡር አቶ ጥላሁን…

    በበጀት ዓመቱ የመንግስት የመጀመሪያ ስድስት ወር የዕቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተካሄደ

    በበጀት ዓመቱ የመንግስት የመጀመሪያ ስድስት ወር የዕቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተካሄደ

    የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ አመራር አባላትና ሰራተኞች በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወር የመንግስት የዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ ማክሰኞ መጋቢት 10 ቀን 2016 ዓ.ም ውይይት አድርገዋል፡፡

    ፋብሪካው በቀሪ ጊዜያት የማካካሻ ተግባራትን ማከናወን እንደሚጠበቅበት ተገለጸ

    ፋብሪካው በቀሪ ጊዜያት የማካካሻ ተግባራትን ማከናወን እንደሚጠበቅበት ተገለጸ

    የኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሦሥት ስኳር ፋብሪካ የ2016 የምርት ዓመት ዕቅዱን ለማሳካት በበጀት ዓመቱ ቀሪ ጊዜያት የማካካሻ ተግባራትን ማከናወን እንደሚጠበቅበት ተገለጸ፡፡

    Mexico Square, Philips Building, Addis Ababa, Ethiopia

    info@etsugar.com
    Pr@etsugar.com

    +251 115 526 653
    +251 115 527 475